***ተሰጥዖ***
በሰሞነ ሕማማት ከሰኞ - ዓርብ እየሰገድን ተሰጥዖ የምንቀበላቸው ( በቃል የምንላቸው ) ከአሁን ጀምረን እንድንለማመዳቸው እንሆ ብለናል፡፡
• ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ለዓለም (ለአንተ ኃይልክብር ጌትነት ገዥነት ለዘለዓለሙ ገንዘብህ ነው
• አማኑኤል አምላኪየ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ዓለም (ፈጣሬዬ አማኑኤል ሆይ ኃይል ክብር ጌትነት ገዥነት ለዘለዓለሙ የአንተ ነው)
• ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ለዓለም (ጌታዬ ኢየሱስ ድርስቶስ ሆይ ኃይል ክብር ጌትነት ገዥነት ለአንተ ይገባል)
• ኃይልየ ወፀወንየ ዉእቱ እግዚእየ እስመ ኮንከኒ ረዳእየ እብል በአኮቴት አቡነ ዘበሰማያት እስከ ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስግሐት ለዓለም ዓለም ድረስ ብቻ
• ኃይሌና አምባዬ መጠጊያዬ እርሱ ጌታዬ ነው ረዳቴ ሆነህልኛልና በምስጋና እንዲህ እላላው አባታችን ሆይ እስከ ኃይል ክብር ምሥጋና ለዘለዓለሙ አሜን ድረስ ብቻ
ካህናት፡- ጸልዩ በእንተ ጽንዐ ዛቲ መካን ወኲሎን መካናት እንተ አበዊነ ቅዱሳን ወገዳማት አዕሩግ እለ የኅድሩ ውስቴቶን ወዕቀበተ ዝንቱ ዓለም በምልዑ ከመ ይዕቀቦሙ እግዚእ ምኲሉ እኲይ ወይሥረይለነ ኃጣውኢነ፡፡
ሕዝብ፡- እግዚኦ ተስሃለነ
ካህናት፡- ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶች ስም ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት በውስጣቸውም ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላው ስለዚህ ዓለም መጠበቅ ጌታ ከክፋ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት ያስተሰርይ ዘንድ ጸልዩ
ሕዝቡ፡-አቤቱ ይቅር በለን
ከላይ ያለውን ዓይነት ጸሎት በግእዝ ወይም በአማርኛ በሚጸለይበት ጊዜ በመሐል በመሐል እግዚኦ ተስሃለነ ወይም አቤቱ ይቅር በለን እያለን እሰግዳለን 22 ጊዜ ይባላል፡፡
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን አብናዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ከዚህ በኋላ ኪርያላይሶን ብቻ በመቀባበል በተናጥል 20 ጊዜ ይባላል፡፡
በሰሞነ ሕማማት ከሰኞ - ዓርብ እየሰገድን ተሰጥዖ የምንቀበላቸው ( በቃል የምንላቸው ) ከአሁን ጀምረን እንድንለማመዳቸው እንሆ ብለናል፡፡
• ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ለዓለም (ለአንተ ኃይልክብር ጌትነት ገዥነት ለዘለዓለሙ ገንዘብህ ነው
• አማኑኤል አምላኪየ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ዓለም (ፈጣሬዬ አማኑኤል ሆይ ኃይል ክብር ጌትነት ገዥነት ለዘለዓለሙ የአንተ ነው)
• ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ እስከ ለዓለም (ጌታዬ ኢየሱስ ድርስቶስ ሆይ ኃይል ክብር ጌትነት ገዥነት ለአንተ ይገባል)
• ኃይልየ ወፀወንየ ዉእቱ እግዚእየ እስመ ኮንከኒ ረዳእየ እብል በአኮቴት አቡነ ዘበሰማያት እስከ ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስግሐት ለዓለም ዓለም ድረስ ብቻ
• ኃይሌና አምባዬ መጠጊያዬ እርሱ ጌታዬ ነው ረዳቴ ሆነህልኛልና በምስጋና እንዲህ እላላው አባታችን ሆይ እስከ ኃይል ክብር ምሥጋና ለዘለዓለሙ አሜን ድረስ ብቻ
ካህናት፡- ጸልዩ በእንተ ጽንዐ ዛቲ መካን ወኲሎን መካናት እንተ አበዊነ ቅዱሳን ወገዳማት አዕሩግ እለ የኅድሩ ውስቴቶን ወዕቀበተ ዝንቱ ዓለም በምልዑ ከመ ይዕቀቦሙ እግዚእ ምኲሉ እኲይ ወይሥረይለነ ኃጣውኢነ፡፡
ሕዝብ፡- እግዚኦ ተስሃለነ
ካህናት፡- ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶች ስም ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት በውስጣቸውም ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላው ስለዚህ ዓለም መጠበቅ ጌታ ከክፋ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት ያስተሰርይ ዘንድ ጸልዩ
ሕዝቡ፡-አቤቱ ይቅር በለን
ከላይ ያለውን ዓይነት ጸሎት በግእዝ ወይም በአማርኛ በሚጸለይበት ጊዜ በመሐል በመሐል እግዚኦ ተስሃለነ ወይም አቤቱ ይቅር በለን እያለን እሰግዳለን 22 ጊዜ ይባላል፡፡
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን አብናዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ከዚህ በኋላ ኪርያላይሶን ብቻ በመቀባበል በተናጥል 20 ጊዜ ይባላል፡፡
***በዕለተ ዓርብ ከጠዋት ሦስት ሰዓት ጀምሮ እስከ 12 ሰዓት የምንቀበላቸው***
• ጠዋት ሦስት ሰዓት
ዲያቆን፡- ከመዝሙረ ዳዊት ላይ መዝ 21፡17 በዜማ ይላል ‹‹እግዚኦ ኢትጸመመኒ ለክስትየ እስመ
አፈ ዐማፂ ወአፈ ኃጥእ አብቀው ላዕሌየ ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዐመፃ››
ትርጉም፡- አቤቱ ልመናዬን ቸል አትበል የኃጢአተኛና የተንኮለኛ አፍ በላዬ ላይ
ተነቃንቀውብኛልና የሽንገላን አንደበትም በላዬ ላይ ተናገሩ፡፡
ካህኑ፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27 ከቁትር 15 እስከ 26 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት ፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኃዝዎ ለኢየሱስ ወወስድዎ ይሰቅልዎ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትረጉም፡-ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ይዘው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ካህኑ፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15ከቁጥር 6እስከ 15 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሀ ወወሀቦሙ ኢየሱስሀ ይስቅሉ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡-ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ በርባንን አድኖ ኢየሱስን ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23 ከቁጥር 13 እስከ 25 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኲናን›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት
ካህን የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19፡1-12 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሰለስቱ ሰዓት ቀስፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወመጠዋሙ ይስቅልዎ ››
ትረጉም፡- ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ገርፎ ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
• በስድስት ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል አስቀድሞ መዝ 21፡16-17
‹‹ቀመዉኒ እደውየ ወእገርየ ወኈለቁ ኲሉ አዕፅምትየ እሙንቱሰ ጠይቆሙ ወተዐወሩኒ›››
ትርጉም፡- እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ አጥንቶቼንም ሁሉቆጠሩ እነሱስ አውቀው ተረድተው ቸል አሉኝ
ካህኑ፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27 ከቁጥር 27 እስከ 45 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስዲስቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዋ››
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ልብሱን አልብሰው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ካህን፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15 ቁትር 16 እስከ 33 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድሰቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን››
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ያን ጊዜ ቀትር ነበር የካህናት አለቆች ኢየሱስን ቀራንዮ ሰቀሉት
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23 ቁጥር 27 እስከ 44 ካነቡቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሎ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትረጉም፡-ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ስምዖንን አስገደዱት
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19 ቁጥር 13 እስለ 27 ካነቡቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማእከለ ክልኤ ፈያት›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ የካህናት አለቆች ጌታ ኢየሱስን በሁለት
• በዘጠኝ ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል በፊት መዝ 68፡21-12 በዜማ ይላል ‹‹ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ወአስተዩኒ ብሒአ ለጽምትየ ወለትኩኖሙ ማእዶሙ መሥገርተ በቅድሜሆሙ››
ትርጉም፡- በምግቡ ውስጥ ሐሞት ጨመሩ ጥማቴንም ለማርካት መፃፃን አጠጡኝ ማዕዳቸው
በፊታቸው ወጥመድ ትሁንባቸው
ካህን፡-የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27፡46-50 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡-‹‹ጊዜ ተሠዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሰሱስ በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ›› እተየባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ዘጠኝ ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ኤሎሄ ኤሎሄ አለ
ካህን ፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15፡34-35 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ያንጊዜም ነፍሱን አደራ ሰጠ
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23፡45-46 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ያን ጊዜ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ19፡28-30 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት አጽናነ ርእሶ ኢየሱ ወይቤ ተፈጸመ ኲሉ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ራሱን ዘንበል (ዘለስ) አድርጎ ሁሉ ተፈጸመ አለ
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
• አስራ አንድ ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል በፊት አስቀድሞ መዝ 142፡6 በዜማ ይላል ‹‹አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ ነፍስ የኒ ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኀለፈት ነፍስየ››
ትርጉም፡- እጆቼን ወደ አንተ አነሳው ሰውነቴንም በምድረ በዳ ዝናምን እደናፈቀ አንተን ናፈቀች አቤቱ ሰውነቴን
እለይ እለይ ብላላችና ፈጥነህ ስማን
ካህን፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27፡51፡56
ካህን፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15፡38-41
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23፡47-49
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19፡31-37
• ጠዋት ሦስት ሰዓት
ዲያቆን፡- ከመዝሙረ ዳዊት ላይ መዝ 21፡17 በዜማ ይላል ‹‹እግዚኦ ኢትጸመመኒ ለክስትየ እስመ
አፈ ዐማፂ ወአፈ ኃጥእ አብቀው ላዕሌየ ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዐመፃ››
ትርጉም፡- አቤቱ ልመናዬን ቸል አትበል የኃጢአተኛና የተንኮለኛ አፍ በላዬ ላይ
ተነቃንቀውብኛልና የሽንገላን አንደበትም በላዬ ላይ ተናገሩ፡፡
ካህኑ፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27 ከቁትር 15 እስከ 26 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት ፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኃዝዎ ለኢየሱስ ወወስድዎ ይሰቅልዎ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትረጉም፡-ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ይዘው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ካህኑ፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15ከቁጥር 6እስከ 15 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሀ ወወሀቦሙ ኢየሱስሀ ይስቅሉ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡-ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ በርባንን አድኖ ኢየሱስን ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23 ከቁጥር 13 እስከ 25 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኲናን›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት
ካህን የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19፡1-12 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ሰለስቱ ሰዓት ቀስፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወመጠዋሙ ይስቅልዎ ››
ትረጉም፡- ሦስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ገርፎ ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
• በስድስት ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል አስቀድሞ መዝ 21፡16-17
‹‹ቀመዉኒ እደውየ ወእገርየ ወኈለቁ ኲሉ አዕፅምትየ እሙንቱሰ ጠይቆሙ ወተዐወሩኒ›››
ትርጉም፡- እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ አጥንቶቼንም ሁሉቆጠሩ እነሱስ አውቀው ተረድተው ቸል አሉኝ
ካህኑ፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27 ከቁጥር 27 እስከ 45 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስዲስቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዋ››
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ልብሱን አልብሰው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ካህን፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15 ቁትር 16 እስከ 33 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድሰቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን››
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ ያን ጊዜ ቀትር ነበር የካህናት አለቆች ኢየሱስን ቀራንዮ ሰቀሉት
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23 ቁጥር 27 እስከ 44 ካነቡቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሎ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትረጉም፡-ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ስምዖንን አስገደዱት
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19 ቁጥር 13 እስለ 27 ካነቡቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማእከለ ክልኤ ፈያት›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜ የካህናት አለቆች ጌታ ኢየሱስን በሁለት
• በዘጠኝ ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል በፊት መዝ 68፡21-12 በዜማ ይላል ‹‹ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ወአስተዩኒ ብሒአ ለጽምትየ ወለትኩኖሙ ማእዶሙ መሥገርተ በቅድሜሆሙ››
ትርጉም፡- በምግቡ ውስጥ ሐሞት ጨመሩ ጥማቴንም ለማርካት መፃፃን አጠጡኝ ማዕዳቸው
በፊታቸው ወጥመድ ትሁንባቸው
ካህን፡-የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27፡46-50 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡-‹‹ጊዜ ተሠዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሰሱስ በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ›› እተየባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- ዘጠኝ ሰዓት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ኤሎሄ ኤሎሄ አለ
ካህን ፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15፡34-35 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ያንጊዜም ነፍሱን አደራ ሰጠ
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23፡45-46 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ያን ጊዜ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ19፡28-30 ካነበቡ በኋላ
በሕብረት፡- ‹‹ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት አጽናነ ርእሶ ኢየሱ ወይቤ ተፈጸመ ኲሉ›› እየተባለ ይሰገዳል
ትርጉም፡- በዘጠኝ ሰዓት ጌታ ኢየሱስ ራሱን ዘንበል (ዘለስ) አድርጎ ሁሉ ተፈጸመ አለ
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
• አስራ አንድ ሰዓት
ዲያቆን፡- ከወንጌል በፊት አስቀድሞ መዝ 142፡6 በዜማ ይላል ‹‹አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ ነፍስ የኒ ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኀለፈት ነፍስየ››
ትርጉም፡- እጆቼን ወደ አንተ አነሳው ሰውነቴንም በምድረ በዳ ዝናምን እደናፈቀ አንተን ናፈቀች አቤቱ ሰውነቴን
እለይ እለይ ብላላችና ፈጥነህ ስማን
ካህን፡- የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 27፡51፡56
ካህን፡- የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 15፡38-41
ካህን፡- የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23፡47-49
ካህን፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 19፡31-37
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ